ከፍታ የእናንተ የወጣቶች ፕሮግራም ነው፡፡ ከፍታ ከ አሜሪካ የልማት ተራድኦ (ዩኤስኤ አይዲ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአምሬፍ ሔልዝ አፍሪካ እና አጋሮቹ ከኢትዮጵያ ወጣቶች ጋር በቅንጅት የሚተገበር ፕሮጀክት ሲሆን ወጣቶች የእራሳቸውን ኢኮኖሚያዊ አቅም፣ የሲቪል እና ማህበራዊ ተሳትፎ እንዲያሳዳጉ ይሰራል፡፡
Каналы кричат, группы шепчут — мы всё слышим! 👂 Собираем самые громкие (и тихие) уголки Телеграма, пока мир спит. tg-all.com — ваш усилитель слуха для цифрового шума. Тише, идёт запись! 🎤😉